
ሞነቲ ከ1982ቱ የዓለም ዋንጫ በኋላ ብሔራዊ ቡድኑን ለቆ ወደ ባርሴሎና ክለብ በማቅናት በ1983 በኮፓ ዴል ሬይ ስኬት እንዲያስመዘግብ አስችሎታል
የአርጀንቲና ፕሬዝደንት ጃቪየር ሜሊ “ለሀገሪቱ ትልቅ ደስታ አምጥቶ የነበረው የቡድን መሪ በመለየቱ ጥልቅ ሀዘን ተሰምቶናል” ብለዋል
የአርጀንቲናው የዓለም ዋንጫ አሸናፊ አሰልጣኝ ሞነቲ ህይወቱ አለፈ።
አርጀንቲና የ1978ቱን የአለም ዋንጫ እንድታነሳ ያስቻሏት አሰልጣኝ ሉይስ ሞነቲ በ85 አመቱ ህይወቱ ማለፉን የአርጀንቲና እግር ኳስ ፌደሬሽን በትናንትናው እለት አስታውቋል።
AL-AIN
More Stories
ትዕግስት አሰፋ በዓለም አቀፉ የድንቃ ድንቅ መዝገብ እውቅና ተሰጣት
ኢትዮጵያ በፊፋ ደረጃ 147ኛ ሆናለች
ኬቨን ዲብሮይን በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ማንቼስተር ሲቲን እንደሚለቅ ተረጋገጠ