
ሞነቲ ከ1982ቱ የዓለም ዋንጫ በኋላ ብሔራዊ ቡድኑን ለቆ ወደ ባርሴሎና ክለብ በማቅናት በ1983 በኮፓ ዴል ሬይ ስኬት እንዲያስመዘግብ አስችሎታል
የአርጀንቲና ፕሬዝደንት ጃቪየር ሜሊ “ለሀገሪቱ ትልቅ ደስታ አምጥቶ የነበረው የቡድን መሪ በመለየቱ ጥልቅ ሀዘን ተሰምቶናል” ብለዋል
የአርጀንቲናው የዓለም ዋንጫ አሸናፊ አሰልጣኝ ሞነቲ ህይወቱ አለፈ።
አርጀንቲና የ1978ቱን የአለም ዋንጫ እንድታነሳ ያስቻሏት አሰልጣኝ ሉይስ ሞነቲ በ85 አመቱ ህይወቱ ማለፉን የአርጀንቲና እግር ኳስ ፌደሬሽን በትናንትናው እለት አስታውቋል።
AL-AIN
More Stories
የሸካ ዞን የታዳጊ ወጣቶች የእግርኳስ ቡድን የ2018 ክልል አቀፍ ውድድር የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።
5ተኛው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የባህል ስፖርቶች ውድድር፣ የባህል ፌስቲቫል እና የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የታለመውን ግብ ያሳካ መሆኑ ተገለጸ።
ባካሪ ሳኛ ኢትዮጵያ ገባ