ማሻ፤ የካቲት 11/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) ሦስት አዳዲስ የሀገር ውስጥ የአውሮፕላን ማሪፊያዎች በሚያዚያ ወር ተመርቀው ስራ ይጀምራሉ አለ የኢትዮጵያ አየር መንገድ።
አየር መንገዱ ባወጣው መረጃ÷ በግንባታ ላይ ከሚገኙት የሀገር ውስጥ የአውሮፕላን ማሪፊያዎች መካከል በመጪው ሚያዚያ ወር ሦስቱን በማስመረቅ በረራ ለመጀመር ማቀዱን አስታውቋል።
እነዚህ አዳዲስ መዳረሻዎች ነገሌ ቦረና፣ ጎሬ መቱ እና ደብረ ማርቆስ መሆናቸውንም አመልክቷል።
#ኤፍ ኤም ሲ
More Stories
ሶማሊያ በአሜሪካ ድጋፍ በአል-ሸባብ ላይ የምታደርገውን ወታደራዊ ዘመቻ ማጠናከሯ ተገለጸ።
ዝነኛው ኢትዮጵያዊ የፊልም ባለሞያ ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ በበርሊን ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል ተሸለሙ።
በደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ(ፕላስቲክ) አዋጅ ቁጥር 1383/2017 ዙሪያ በቴፒ ከተማ ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ።