ማሻ፤ የካቲት 8/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) አፍሪካ የራሷን የክትባት እና የሕክምና ምርቶች በበቂ ሁኔታ ለማምረት የሚያስችላትን ጉዞ መጀመሯ ወሳኝ እርምጃ መሆኑ ተገለጸ፡፡
ከ39ኛ የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን አፍሪካ በክትባት እና በሕክምና ምርምር ራሷን እንድትችል ለማድረግ ያለመ አቺቭ አፍሪካ (ACHIEVE Africa) የተሰኘ መርሐግብር ይፋ ተደርጓል።
ደሬቴድ
Woreda to World
ማሻ፤ የካቲት 8/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) አፍሪካ የራሷን የክትባት እና የሕክምና ምርቶች በበቂ ሁኔታ ለማምረት የሚያስችላትን ጉዞ መጀመሯ ወሳኝ እርምጃ መሆኑ ተገለጸ፡፡
ከ39ኛ የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን አፍሪካ በክትባት እና በሕክምና ምርምር ራሷን እንድትችል ለማድረግ ያለመ አቺቭ አፍሪካ (ACHIEVE Africa) የተሰኘ መርሐግብር ይፋ ተደርጓል።
ደሬቴድ
More Stories
በክልሉ ለማህበረሰብ ዐቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት ከ466 ሚሊየን ብር በላይ ተሰብስቧል:-አቶ ኢብራሂም ተማም
39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ተጠናቀቀ
በክልሉ ሸካ ዞን የኪ ወረዳ ሠላም በር ቀበሌ ከሠላም በርመንደራሻዲካይ በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነባው 3 ኪ.ሜ የጠጠር መንገድ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ