ማሻ፤ የካቲት 05/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በታርጫ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።
በጉባኤው÷ የክልሉ መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የአፈፃፀም ሪፖርት ተወያይተው ማጽደቅ፣ የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችንና ድንብ መርምሮ እንደሚያጸድቅ ከወጣው መርሐግብር መመልከት ተችሏል። ዘገባው የክልሉ መ/ኮ ነው
More Stories
ኢራን እስራኤል በሊባኖስ ላይ የምታደርሰው ጥቃት የተኩስ አቁም ስምምነቱን ትርጉም አልባ ያደርገዋል አለች
ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲው መስክ ያገለገሉት አምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዮርጊስ በማረፋቸው የተሰማኝን ኀዘን ለመግለጽ እወዳለሁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዓመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርት ገመገሙ