ማሻ፤ የካቲት 05/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በታርጫ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።
በጉባኤው÷ የክልሉ መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የአፈፃፀም ሪፖርት ተወያይተው ማጽደቅ፣ የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችንና ድንብ መርምሮ እንደሚያጸድቅ ከወጣው መርሐግብር መመልከት ተችሏል። ዘገባው የክልሉ መ/ኮ ነው
More Stories
የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የቴሌቪዥን ሙከራ ሥርጭት ጀመረ
መንግሥት የብሔረሰቦች ባህል፣ ቋንቋና መልካም ዕሴቶች እንዲታወቁና እንዲጎለብቱ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ።
አዲሱ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ምልክት- ”የስንዴ ነዶ”